~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~

ዳያስፖራው አካባቢውን እንዲያለማ ምቹ ሁኔታዎች እየተፈጠሩ ነው በጌዴኦ ኢኮኖሚ ዕድገት ፎረም ላይ የተሳተፉ ዳያስፖራዎች

ዳያስፖራው አካባቢውን እንዲያለማ ምቹ ሁኔታዎች እየተፈጠሩ መሆናቸውን በጌዴኦ ኢኮኖሚ ዕድገት ፎረም ላይ የተሳተፉ ዳያስፖራዎች ገለጹ። በጌዴኦ ኢኮኖሚ ዕድገት ፎረም ላይ የተገኙት የጌዴኦ ዞን ዲያስፖራዎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሄኖክ ታደሰ(ዶ/ር)፤ በዞኑ ለኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት የሆኑ በዋናነት የቡናና እንሰት ጸጋዎች በመኖራቸው ወደ ተግባር ለመግባት ዳያስፖራው ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል። ባደጉ አገራት ዕሴትን ጨምሮ ከዘርፉ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የገለጹት ዶክተር ሄኖክ፤ ዳያስፖራው አካባቢውን እንዲያለማ አሁን ላይ የተጀመሩ አስቻይ ሁኔታዎች ይበልጥ መጠናከር እንዳለባቸው ተናግረዋል። በየአካባቢው የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎችን በማድረግ ምቹ ሁኔታዎችን ማዘጋጀት ያስፈልጋልም ነው ያሉት። በዲላ ከተማ በሕጻናት ማሳደጊያ ግብረ ሰናይ ድርጅት ለመሥራት የተሰናዱና በፎረሙ ከጀርመን ሀገር የተገኙት ዳያስፖራ ወ/ሮ አበባ ባንጫ፤ አሁን ላይ በዞኑ ለልማትና ሀብትን ኢንቨስት ለማድረግ ምቹ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ተናግረው ዲያስፖራው ያሉ አስቻይ ሁኔታዎችን መጠቀም እንዳለበት አመላክተዋል። የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር)፤ የኢኮኖሚ ፎረሙ ያሉንን አቅም ለመለየት የተሰናዳ መሆኑንና በዞኑ ለሚያለሙ ዳያስፖራዎችና ባለሀብቶች እንዲያለሙ ተለይቶ ዝግጁ መደረጉን ተናግረዋል። በዞኑ የቡና፣ የእንሰት፣ ማዕድናትና ሌሎች እምቅ ሀብቶች በመኖራቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ዞኑን ማልማት እንደሚቻል ገልጸዋል። @ደሬቴድ

Conditions are being created for the diaspora to develop the environment – Diasporas that participated in the Gedeo Economic Development Forum Diasporas who participated in the Gedeo Economic Development Forum stated that they are creating conditions for the diaspora to develop the environment. The president of the Gedeo zone diasporas association Henok Tadesse (Dr) who was present at the Gedeo economic development forum stated that the diaspora is ready to act because of having coffee and animal blessings which are the basis for economic growth in the zone. Dr. Henok, who said that he will benefit from the sector in developed countries including assets, said that the possible conditions that have been started now should be strengthened for the diaspora to develop the environment. They said it is necessary to create comfortable conditions by installing infrastructure in the area. Mrs. Abeba Bancha, the diaspora from Germany, who is prepared to work for a child care organization in Dila city, said that the diaspora should take advantage of the conditions that are available in the zone for development and investment of wealth. Gedeo zone general administrator Zinabu Wolde (Dr.) said that the economic forum is prepared to identify the potential we have and it is specially prepared for diasporas and investors who dream in the zone to dream. They have stated that it is possible to develop the zone in a short period of time because there are coffee, liquor, minerals and other resources. @dereted

~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የዞኑ የኢኮኖሚ ለውጥ ለማምጣት ቡና፣ እንሰት፣ የተቀናጀ ግብርና፣ ጥምር እርሻ፣ የእንስሳት ሃብትና ሌሎች ፀጋዎች እንዳሉ ምሁራኖቹ ገለጹ

(#ዲላ መስከረም 24-2018 ዓ/ም) በፎረሙ በዞኑ በኢኮኖሚ ዘርፉ ያሉ አማራጮችን ፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሔዎችን የሚዳሰሱ የተለያዩ ጥናታዊ ጹሑፎች በምሁራን እየቀረቡ ይገኛሉ። የዲላ ዩንቨርስቲ ፕረዚዳንት ኤልያስ አለሙ (ዶ/ር)፤ የጌዴኦ ዲያስፖራ ማህበር ፕረዚዳንት ሄኖክ ታደሰ (ዶ/ር) ፣ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ (ዶ/ር) ፣ የዲላ ዩንቨርስቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕረዚዳንት ታምራት በየነ (ዶ/ር) ፣ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ልዩ አማካሪ ተስፋዬ ገደቾ (ዕጩ ዶ/ር) ‎በፎረሙ ላይ ትኩረት ያደረገ ጽሑፍ እያቀረቡ ነው የሚገኙት ። በዞኑ በርካታ የኢኮኖሚ መሰረቶች ያክል የዞኑ ኢኮኖሚ በሚፈለገው ልክ ላለማደግ ተግዳራቶችና በመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ ቁልፍ ተናጋሪዎች ሃሳባቸውን እያቀረቡ ነው። የዞኑ የኢኮኖሚ ለውጥ ለማምጣት ቡና፣ እንሰት፣ የተቀናጀ ግብርና፣ ጥምር እርሻ፣ የእንስሳት ሃብትና ሌሎች ፀጋዎች እንዳሉ ምሁራኖቹ በቁልፍ ንግግራቸው አብራርተዋል። ጌዴኦ ዞን በውስጧ ባላት እምቅ ሃብት ኢኮኖሚ ለማጎልበት ምን እንስራ? ምን እናደርግ ምሁራኖቹ። @የጌዴኦ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን።

The scholars stated that coffee, animals, integrated agriculture, combined farming, animal resources and other blessings are there to bring about economic change in the zone. (#Dila September 24-2018 E/C) In the forum, various research papers that explore the options, challenges and solutions in the economic sector are being presented by scholars. Dilla University President Elias Alemu (Dr), Gedeo Diaspora Association President Henok Tadesse (Dr), Gededeo Zone General Administrator Zinabu Wolde (Dr), Dilla University Academic Affairs Vice President Tamrat Beyene (Dr), Gadeo Zone General Administrative Special Adviser Tesfaye Gedecho (Dr.) are presenting a piece focused on the forum. Key speakers are presenting their views on the challenges and solutions for the economic growth of the zone like the many economic bases in the zone. The scholars have explained in their keynote speech that there are coffee, animals, integrated agriculture, combined farming, animal resources and other blessings to bring about the economic change in the zone. What can we do to strengthen the economy of Gedeo zone with the wealth it has in it? What can we do the scholars. @Gedeo zone government communication. @Gtv

~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የጌዴኦ ዞን ዲያስፖራ ማህበር በዞኑ በራጴ ወረዳ በመሬት ናዳ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖችን የቆርቆሮና ሚስማር ድጋፍ አደረጉ

The Gedeo zone diaspora association has donated tin and nails to the people affected by landslide in the zone in Racho Woreda. The Gedeo zone general administrator Zinabu Wolde (Dr) has started a program for resettling the displaced people. # Dila # September 21/2018 E.C. The Gedeo Zone Diaspora Association has organized a program for the rehabilitation of the affected people in the zone’s Racho Woreda. The administrator of Gedeo zone Zinabu Wolde (Dr.) has received Gedeo zone diaspora members from different countries in his office and briefed them on the general works that are being done in the zone. Dr. Zinabu, who said that thirty nine houses have been built to rehabilitate the people affected by the accident, explained that the construction of houses for all displaced people is being completed by mid October. Gedeo General Administrator Zinabu Wolde (Dr.) and members of the association have started the construction work. Gedeo zone diaspora association’s chairman Henok Tadesse (Dr) stated that the diaspora association has opened a “Go fund me” account for the victims by buying one thousand eight hundred house tins and sixty five packs of nails to build forty five houses. Dr. Henok, who said that such support will continue to be strengthened, has confirmed that the association will participate in various developmental works and other issues. Dr. Zinabu who said that the support given to the victims will continue to be strengthened besides building houses for the victims. He thanked the members of the diaspora for the support they have done to rehabilitate the victims. On the agenda, Gedeo zone general administrator Zinabu Wolden (Dr.) and Gedeo zone diaspora association chairman Henok Tadesse (Dr.) from America, the association’s speaker Worku Wolde George (Dr.) from Boston, Mrs. Abeba from Germany and Mr. Mengesha from Norway and Mr. Yohannes the general administrator of Racha Woreda. In the presence of Hines and other leaders, a house opening program has been held for the diaspora to be rehabilitated. @Gtv

~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር ሁለተኛውን መደበኛ ስብሰባ በመላው ዳያስፖራ አባላት ጋር በየነ መረብ አካሄደ

GZDA Online Meeting.

የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር የ2ኛውን መደበኛ ስብሰባ ከመላው የዳያስፖራ አባላቱ ጋር በAugust 31, 2025 የበየነ መረብ የተሳካ ውይይት አድርጎአል። ውይይቱ በጌዴኦ ዞን በራጴና ቡሌ ወረዳ ውስጥ በተከሰተው የመረት መንሸራተትና መደርመስ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የሕልና ፀሎት በማድረግ ተጀምሮአል። የጌዴኦ ዞን አስተዳዳሪ የተከበሩ ዶር ዝናቡ ወልዴ ባስቀመጡት መልዕክት የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ አድንቀው በጌዴኦ ዞን በራጴና ቡሌ ወረዳ ውስጥ በተከሰተው የመሬት መንሸራተትና መደርመስ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች አስከሬን ፍለጋው ከመሬቱ ተዳፋታማነት የተነሳ እጅግ ፈታኝ መሆኑንና ከ5000 በላይ ለሆኑ ተፈናቃዮች አጣዳፊ እርዳታዎች እየተደረገ ያለውን ርብርብ ገልፀዋል።


እንድሁም የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር እያደረገ ያለውን የድጋፍ ማሰባሰብ አጠናክሮ እንድቀጥልና ሁሉም የዳያስፖራ አባላት በንቃት እነድሳተፉ አሳስበዋል። ዶር ሄኖክ ታደሰ አየለ የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር ሰብሳቢ በጌዴኦ ዞን በራጴና ቡሌ ወረዳ ውስጥ በተከሰተው የመረት መንሸራተትና ጉዳት ለደረሰባቸውና ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች እየተሰሩ ያሉ ስራዎችነ‍እ ገለፃ አድርገዋል። ለምሳሌ ችግሩን ለመላው ዳያስፖራ አባላት እንድዳረስ በተለያዩ የማህበራዊና መደበኛ መገናኛ ብዙሐን ዜና እንድተላለፍ ተደርጎአል። እንድሁም ድጋፍ ለማሰባሰብ የGoFundMe account በማሕበሩ ስም ተከፍቶአል።

በተጨማሪም ማሕበሩ ከተቋቋመበት May 25, 2005 ጀምሮ የተሰሩ ስራዎችን ያቀረቡ ሲሆን በተለይ

1. በማሕበሩ ምስረታ ቀን በነበረው ውይይት በተሰጡ አስተያየቶች መሰረት የመተዳደሪያ ደንቡ ተከልሶአል።

2. ማሕበሩ ሕጋዊ ዕውቅና ለማግኘት ተንቀሳቅሶ በአሜሪካና በኢትዮጵያ የተመዘገበ ሲሆን

3. የቀጣይ የምከናወኑ የአጭርና የረጅም ጊዜ ዕቅድ ተዘጋጅቷል።

4. የማሕበሩ ድረገፅ በምክትል ሰብሳቢው አቶ ኮቶላ በቀለ ገለፃ ተደርጎአል

5. የዳራሮ አመታዊ በዓል ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን ቀኑንና ቦታውን ለአባላት እናሳውቃለን።

በሁለቱም በቀረቡ ሪፖርቶች ላይ ከአባላት ጋር እጅግ ገንቢ ውይይቶች ተደርገዋል።

የጌዴኦ ዞን ዳያስፖራ ማሕበር ሕጋዊ ዕውቅና ለማግኘት በነበረው ሕዴት ሙያዊ ድጋፍ ላደረጉት ዶር ቃልኪዳን ነጋሽ: ምዝገባውን በአገር እነዲካሄድ ድጋፍ ያደረጉትን አቶ ዮሐንስ አበራ፣ አቶ ብዙአየሁ አላኮና ዶር ዝናቡ ወልዴ እጅግ በጣም እናመሰግናለን።


President Tilahun Kebede Visits Gedeo Zone, Consoles Landslide Victims

Lorem Ipsum has been the industry’s standard dummy text ever since the 1500s.

President Tilahun Kebede consoled the people who were affected by the landslide accident that happened in Gedeo zone, Racho woreda. He also met with those who were injured in Charaka and Haro kebele.

The landslide accident that occurred in the area for two consecutive days has caused a lot of damage to people’s lives and property. The head of administration visited the accident site and consoled the families who were affected by the accident, expressing deep condolences for the lives lost.

The regional government, in co-ordination with the zone administration, has pledged to solve the problem in a sustainable way by providing necessary assistance to the people affected and ensuring a quick response in the area.

Administration head Aklew stressed that precautionary measures already in place should be continued to prevent further damage due to heavy rainfall. He noted that due to climate change, unusual rainfall has been recorded across different areas, leading to similar accidents. The public is urged to take precautions in vulnerable areas.

The government has begun activities to temporarily house displaced people in schools and relocate communities at risk to safer areas. Preventive measures are also being strengthened.

Apart from the head of administration, other senior officials of the region also attended the scene and expressed their condolences to families who lost relatives and friends in the landslide.


Lorem Ipsum has been the industry’s standard dummy text ever since the 1500s.

Lorem Ipsum has been the industry’s standard dummy text ever since the 1500s.

{“visual”:false,”legacy”:false}